ካውንስሉ በዚህ ደብዳቤው፤ በቁርጥ ቀን ከእውነት ጋር አብረው ስለሆኑ እናመሰግናለን ሲል ገልጿል።
ሴናተት ጂም ኢንሆፍ ከሰሞኑ በአሜሪካ ሴኔት ቀርበው ስለኢትዮጵያ እውነት ንግግር ያደረጉ ሲሆን፤ የባይደን አስተዳደር በኢትዮጵያ መንግስት ላይ የጣለው ማዕቀብ ትክክል እንዳልሆነ እና መንግስትን ከአሸባሪው ህወሓት ጋር በእኩል አይን መመልከቱም ተገቢነት የጎደለው መሆኑን ማስረዳታቸው ይታወሳል።

ካውንስሉ በዚህ ደብዳቤው፤ በቁርጥ ቀን ከእውነት ጋር አብረው ስለሆኑ እናመሰግናለን ሲል ገልጿል።
ሴናተት ጂም ኢንሆፍ ከሰሞኑ በአሜሪካ ሴኔት ቀርበው ስለኢትዮጵያ እውነት ንግግር ያደረጉ ሲሆን፤ የባይደን አስተዳደር በኢትዮጵያ መንግስት ላይ የጣለው ማዕቀብ ትክክል እንዳልሆነ እና መንግስትን ከአሸባሪው ህወሓት ጋር በእኩል አይን መመልከቱም ተገቢነት የጎደለው መሆኑን ማስረዳታቸው ይታወሳል።
A journalist