በ 2013 እና 2014 ምርት ዘመን 12.7 ሚሊዮን ሄክታር መሬት ለልማት የዋለ ሲሆን ከዚህም 374 ሚለዮን ኩንታል ምርት እንደሚገኝ በግብርና ሚኒስቴር የሰብል ልማት ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ኢሳያስ ለማ ለኢትዮ ኤፍ ኤም አስታውቋል፡፡
በዘር አቅርቦቱ ላይ በበቆሎ ሰብል ላይ ከተከሰተው እጥረት ውጪ በሌሎች ሰብሎች ላይ የምርጥ ዘር አቅርቦቱ እየተሻሻለ መምጣቱን ዳይሬክተሩ ነግረውናል፡፡
በቆሎን ጨምሮ በተለያዩ ሰብሎች ላይ የሚታየውን የሰብል እጥረት ለመቅረፍም በሃገር አቀፍ ደረጃ በምርምር ስራዎች የወጡ ዘሮች እንዲሰራጩ እየተደረገ እንደሚገኝ አቶ ኢሳያስ ለኢትዮ ኤፍ ኤም አስታውቋል፡፡
የግብዓት አቅርቦቱን ተደራሽ ለማድረግም በሚሰራው ስራ እስካሁን ከ 55 ሺ ኩንታል በላይ ምርጥ ዘር ለክልሎች ተደራሽ መደረጉንም ሰምተናል፡፡
- “ ንስሃ ገብቻለሁ እስካሁን የዋሸሁት ይበቃኛል ፤ ሲያፈገፍጉ የተረሸኑ ታጋዮች አሉ ” አቶ ጌታቸው ረዳየትህነግ ቃል አቀባይ በመሆን ጦርነቱን በፕሮፓጋንዳ ሲያቀጣጥሉት የነበሩት አቶ ጌታቸው ረዳ አሁን… Read more: “ ንስሃ ገብቻለሁ እስካሁን የዋሸሁት ይበቃኛል ፤ ሲያፈገፍጉ የተረሸኑ ታጋዮች አሉ ” አቶ ጌታቸው ረዳ
- ለምህላቸው ከሚኖሩት መካከል – ሰርጉን ጥሎ ነብስ የታደገው ሐኪምሰሞኑን ከሚሰማው የሐኪሞች የጥቅማ ጥቅም ጥያቄ ጎን ለጎን የተሰማው ዜና ሰፊ አድናቆት… Read more: ለምህላቸው ከሚኖሩት መካከል – ሰርጉን ጥሎ ነብስ የታደገው ሐኪም
- ፕሮፌሰር ክንድያ የደብረፅዮንን ቡድን “ካለፈ ስህተቱ የማይማር ተቸካይ ” አሉት፤ ፋኖ የደቦ አመራር ሰየመበጦርነቱ ወቅት ቁልፍ ሚና የነበራቸው ፕሮፌሰር ክንድያ ገብረህይወት “የደብረፅዮን ቡድን ከተደጋጋሚ ስህተቱ… Read more: ፕሮፌሰር ክንድያ የደብረፅዮንን ቡድን “ካለፈ ስህተቱ የማይማር ተቸካይ ” አሉት፤ ፋኖ የደቦ አመራር ሰየመ
- The Wars We Still Can Stop Cameron Hudson (New York TimesMay Opinion Mr. Hudson is a senior fellow… Read more: The Wars We Still Can Stop
- ዩናይትድ ለፍጻሜ አለፈ ቶተንሃምን ይገጥማልእየተንገዳግደ የፕሪማየር ሊጉን ዋናጫ ባያነሳም ኤፍ ኤ ካፕን ጨምሮ ሌሎች ዋንጫዎችን መውሰድ… Read more: ዩናይትድ ለፍጻሜ አለፈ ቶተንሃምን ይገጥማል