ጀግናው የኢትዮጵያ መከላከያ ስራዊት
የአማራ ልዩ ሀይል ሚኒሻና ፋኖ
ወደኢትዮጵያ ግዛት በሀይል ለመግባት የሞከረውን የሱዳን ጦር ሙሉ በሙሉ በመደደምሰስ አካባቢውን ተቆጣጣረ
ከለሊቱ 3 ሰአት ጀምሮ እስከ ጧት 2 ሰአት ድረስ በደተረገ እልህ አስጨራሽ ውጊያ ከ15ሺ በላይ የሆነውን የሳምሪን ክንፍ ሽፋን ሰቶ ወደኢትዮጵያ ለመግባት ከሞከረው የሱዳን ቀዛል ብርጌድ ጋር አብሮ በመደደምሰስ አካባቢውን ተቆጣጥረውታል። ጀግናው የኢትዮጵያ መከላከያ ስራዊትና በሊግድ ግንባር የመጣውን ሀይል ቀጥቅጥ በመመለስ
አካባቢውን ሲቆጣጠር፣ በበአከር ግንባር የመጣውን ሀይል ደሞ የአማራ ልዩ ሀይል ሚኒሻና ፋኖ ቀጥቅጠው በመመለስ ሁለቱም በጋራ የባዕከርና የሉግዲ አካባባቢዎች ተቆጣጥረውታል።
10 ሰአት ሙሉ እልህ አስጨራሽ ውጊያ ከተደረገ ቡኋላ የጥላት ሀይል ሙትና ቁስለኞቹን ይዞ መሄጃ እከሚያጣ ድረስ በመደምሰስ ቁጥራቸው በውል ያልታወቀ የሱዳን ወታደሮች፣ የሳሚሪ ሀይሎች፣ የቤንሻንጉል ነፃ አውጭዎች፣ የቅማንት ሀይሎችን ማርከዋል።
የጥላት ሀይል ከሂዎት የተረፉ ቁስለኞቹን
በመልቀም ወደ ሀገዳሪፍ ሆስፒታልና
ወደ ካርቱም ሆስፒታል ሲያመላልስ መዋሉን ከአይን እማኞች ያገኘሁት መረጃ ያረጋግጣል።
ውጊያውን በተመለከተ ከሱዳን በኩል እስካሁን ምንም የተባለ ነገር የለም። የገዳሪፍ ግዛት አስተዳደር ብቻ የኢትዮጵያ ጦር እሳት ሲያዘንብብን አደረ ብሎ በአካባቢው በሚገኘው ሬድዮ ላይ የተናገረ ቢሆን የመንግስትና የግል ሚዲያዎች ግን ስለዚህ ነገር ምንም ነገር አላሉም።
ከኢትዮጵያ በኩል እስከዚህ ሰአት ድረስ ምንም የተባለ ነገር የለም።
ሱሌማን አብደላ
- “ ንስሃ ገብቻለሁ እስካሁን የዋሸሁት ይበቃኛል ፤ ሲያፈገፍጉ የተረሸኑ ታጋዮች አሉ ” አቶ ጌታቸው ረዳየትህነግ ቃል አቀባይ በመሆን ጦርነቱን በፕሮፓጋንዳ ሲያቀጣጥሉት የነበሩት አቶ ጌታቸው ረዳ አሁን ላይ… Read more: “ ንስሃ ገብቻለሁ እስካሁን የዋሸሁት ይበቃኛል ፤ ሲያፈገፍጉ የተረሸኑ ታጋዮች አሉ ” አቶ ጌታቸው ረዳ
- ለምህላቸው ከሚኖሩት መካከል – ሰርጉን ጥሎ ነብስ የታደገው ሐኪምሰሞኑን ከሚሰማው የሐኪሞች የጥቅማ ጥቅም ጥያቄ ጎን ለጎን የተሰማው ዜና ሰፊ አድናቆት እየተቸረው… Read more: ለምህላቸው ከሚኖሩት መካከል – ሰርጉን ጥሎ ነብስ የታደገው ሐኪም
- ፕሮፌሰር ክንድያ የደብረፅዮንን ቡድን “ካለፈ ስህተቱ የማይማር ተቸካይ ” አሉት፤ ፋኖ የደቦ አመራር ሰየመበጦርነቱ ወቅት ቁልፍ ሚና የነበራቸው ፕሮፌሰር ክንድያ ገብረህይወት “የደብረፅዮን ቡድን ከተደጋጋሚ ስህተቱ የማይማር… Read more: ፕሮፌሰር ክንድያ የደብረፅዮንን ቡድን “ካለፈ ስህተቱ የማይማር ተቸካይ ” አሉት፤ ፋኖ የደቦ አመራር ሰየመ
- The Wars We Still Can Stop Cameron Hudson (New York TimesMay Opinion Mr. Hudson is a senior fellow in… Read more: The Wars We Still Can Stop
- ዩናይትድ ለፍጻሜ አለፈ ቶተንሃምን ይገጥማልእየተንገዳግደ የፕሪማየር ሊጉን ዋናጫ ባያነሳም ኤፍ ኤ ካፕን ጨምሮ ሌሎች ዋንጫዎችን መውሰድ የቻለው… Read more: ዩናይትድ ለፍጻሜ አለፈ ቶተንሃምን ይገጥማል
- ያለ ኪልያን ምባፔ ለሻምፒዮንስ ሊግ ፍፃሜ የደረሰው ፒኤስጂበኳታራውያን ባለሀብቶች የሚተዳደረው የፈረንሳዩ ሀያል ክለብ ፒኤስጂ በሀገር ውስጥ ያለውን ተደጋጋሚ የበላይነት በአውሮፓ… Read more: ያለ ኪልያን ምባፔ ለሻምፒዮንስ ሊግ ፍፃሜ የደረሰው ፒኤስጂ
- UAE Does Not Recognize the Decision of Port Sudan AuthorityMore stories Norway to increase minimum age limit on social media to 15… Read more: UAE Does Not Recognize the Decision of Port Sudan Authority
- የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ከሻዕቢያ ጋር ግንኙነት ለጀመረው ቡድን ማስጠንቀቂያ ሰጠ፤ “አላማው ያልታወቀ ግንኙነት ተቀባይነት የለውም” ማናቸውም የውጭ ግንኙነቶች ማካሄድ ስህተት ብቻ ሳይሆን አደገኛም እንደሆነ ጠቅሶ አዲስ የተዋቀረው የትግራይ… Read more: የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ከሻዕቢያ ጋር ግንኙነት ለጀመረው ቡድን ማስጠንቀቂያ ሰጠ፤ “አላማው ያልታወቀ ግንኙነት ተቀባይነት የለውም”
- ተወንጫፊ የጦር መሳሪያ የሰራው የስምንተኛ ክፍል ተማሪ ነውእድሜው ለጋ ሀሳቡ ትልቅ ነው። ዛሬ ላይ ሆኖ ነገን አሻግሮ ማየት ችሏል። ኃይለሥላሴ… Read more: ተወንጫፊ የጦር መሳሪያ የሰራው የስምንተኛ ክፍል ተማሪ ነው