በኤርትራና በትግራይ ህዝብ ነጻ አውጪ ግንባር መካከል ተደረገ የተባለውን የአንድ ወገን ዜና የዘገበበትን አውድ መቀየሩን ቢቢሲ አስታውቆ ዜናውን አሻሻለ። የአፍሪካ ሕብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ የሆኑት ናይጄሪያዊው ኦሉሴጉን ኦባሳንጆ ትግራይ ክልል እንደሚገኙ አቶ ጌታቸው በቲውተር ገጻቸው ያሰፈሩትን ምስል ዋቢ አድርጎ ዘግቧል። በዘገባውም በማህበራዊ ሚዲያዎች ሲናፈስ የነበረውን ትክክለኛ ምንጭ የሌለው መረጃ በመሽረፍ የኦባሳንጆን መቀለ መሄድ ከጠቅላይ ሚኒስትር አብይ የናይጀሪያ ጉብኝት ጋር አገናኝቷል።
በኤርትራና በይትህነግ መካከል ጦርነት መካሄዱን፣ በጦርነቱም አቶ ጌታቸው እንዳሉት ትህነግ ድል እንደቀናው የዘገበውን ዜና በኤርትራ ቆስቋሽነት እንደተጀመረ ሮይተርስን በመጥቀስ አናቱን የቀየረው ቢቢሲ፣ በድጋሚ አቶ ጌታቸው “ከቀጠናዊ ጉዳዮች ጋር ለመምከር ዛሬ ፕሬዝደንት ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል የአፍሪካ ሕብረት ልዩ መልዕክተኛ ኦሳንጆን ተቀብለዋል” ከማለት ውጪ ምንም እንዳላሉ ያመለከተው የቢቢሲ ዜና የኦባሳንጆን የመቀለ መገኘት ማስረጃ ሳያቀርብ መላምቱን አኑሯል።
የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጽህፈት ቤት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ ” ዓላማው ኢትዮጵያና ኤርትራን ለማጋጨት የታሰበ ትንኮሳ ነው” በማለት ምኞቱ ሊሳካ እንደማይችል ከማስታወቃቸው በፊት፣ ቢቢሲም ዜናውን ከማሻሻሉና የኦባሳንጆን የመቀለ ቆይታ ከማስታወቁ አንድ ቀን በፊት በስፋት ኤርትራና ኢትዮጵያን የሚያጋጭ የፈጠራ ዜና ጭምሮ ባንኮችን፣ አገልግሎት ሰጪ ተቋማትንና የጸጥታ ተቋማት ላይ ያነጣጠረ የሃሰት ዘመቻ እንደሚከፈት በማህበራዊ ገጽ “አጋሩት” በሚል ተበትኖ ነበር።
- Israel’s Peace With Egypt Is Starting to Crack… I am trying not to be an alarmist, but there are a lot of things that have happened over the last 16 months that I was previously led to believe would never happen. And the tension between Cairo and Jerusalem is quite real—these stories are not on the order of Mossad gum or Mossad sharks. Cook-Steve-foreign-policy-columnist4 By Steven… Read more: Israel’s Peace With Egypt Is Starting to Crack
- U.S. Considers Somaliland Recognition in Exchange for Strategic Military Base Near BerberaAccording Financial Times a U.S. official, discussions have begun regarding a potential deal that would involve the United States recognizing Somaliland in exchange for establishing a military base near the strategic port of Berbera. This development, if confirmed, could significantly reshape the geopolitical landscape of the Horn of Africa. ” A US official briefed on Washington’s initial contacts… Read more: U.S. Considers Somaliland Recognition in Exchange for Strategic Military Base Near Berbera
- Brigade Nhamedu’s forthcoming Addis Ababa ConferenceBy Beyene Gerezgher The Ethiopia branch of Brigade Nhamedu (also known as the Blue Revolution Movement) will host a vital conference in Addis Ababa on January 25, 2025. The event will bring together Brigade Nhamedu leaders and representatives from the U.K., Europe, Canada, Uganda, and other countries. It will provide a valuable opportunity to assess… Read more: Brigade Nhamedu’s forthcoming Addis Ababa Conference
- Eritrea Is the North Korea of Africa: America Must ActThe U.S. Department of the Treasury should also tighten sanctions on Eritrean banks, financial institutions, and money transfer agencies such as Himbol. That an Eritrean ambassador identified Himbol’s operation is significant; that the Eritrean government scrambled to erase that video highlights its sensitivity to the regime. he United States Should Openly Support Regime Change in… Read more: Eritrea Is the North Korea of Africa: America Must Act