በ80 መቶ የሚሆኑ የካንሰር ታማሚዎች የአኔስቴዢያን ባለሞያዎች ቢያስፈልጋቸውም በሃገሪቱ 200 የ ሰመመን መድሃኒት ሰጪ ባለሙያዎች ብቻ መኖራቸው ተገልፃል፡፡
በአለም አቀፍ ደረጃ World Anesthesia Day ወይም /ዓለም አቀፍ የሰመመን ቀን/ በኢትዮጲያ ጥቅምት 7 ይከበራል፡፡
“የማህበረሰብ ግንዛቤ በአንስቴዢያ ምን መምሰል አለበት” በሚል መሪ ቃል በኢትዮጲያ ጥቅምት 7 እንደሚከበር ኢትዮ ኤፍኤም ሰምቷል፡፡
በአለም አቀፍ ደረጃ World Anesthesia Day (የሰመመን ቀን) ለ177 ጊዜ “የአንስቴዢያ እና ካንሰር ህክምና” በሚል መሪ ቃል ቀኑ ታስቦ ይውላል፡፡
በዛሬው እለት በተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ የአኔስቴዢያን ባለሙያዎችን በተመለከተ ሰፋ ያለ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች ሊከናወኑ እንደሚገባ ተመካልቷል፡፡
ኢትዮ ኤፍ ኤም
- “ ንስሃ ገብቻለሁ እስካሁን የዋሸሁት ይበቃኛል ፤ ሲያፈገፍጉ የተረሸኑ ታጋዮች አሉ ” አቶ ጌታቸው ረዳየትህነግ ቃል አቀባይ በመሆን ጦርነቱን በፕሮፓጋንዳ ሲያቀጣጥሉት የነበሩት አቶ ጌታቸው ረዳ አሁን ላይ የሆነው ሁሉ እረፍት እየነሳቸው ያሉ ይመስላል፡፡ በጦርነቱ ወቅት… Read more: “ ንስሃ ገብቻለሁ እስካሁን የዋሸሁት ይበቃኛል ፤ ሲያፈገፍጉ የተረሸኑ ታጋዮች አሉ ” አቶ ጌታቸው ረዳ
- ለምህላቸው ከሚኖሩት መካከል – ሰርጉን ጥሎ ነብስ የታደገው ሐኪምሰሞኑን ከሚሰማው የሐኪሞች የጥቅማ ጥቅም ጥያቄ ጎን ለጎን የተሰማው ዜና ሰፊ አድናቆት እየተቸረው ነው። ዶክተር ብሩክ ወይሻ ሙሽራነቱን አቋርጦ ነብስ ታድጓል፡፡… Read more: ለምህላቸው ከሚኖሩት መካከል – ሰርጉን ጥሎ ነብስ የታደገው ሐኪም
- ፕሮፌሰር ክንድያ የደብረፅዮንን ቡድን “ካለፈ ስህተቱ የማይማር ተቸካይ ” አሉት፤ ፋኖ የደቦ አመራር ሰየመበጦርነቱ ወቅት ቁልፍ ሚና የነበራቸው ፕሮፌሰር ክንድያ ገብረህይወት “የደብረፅዮን ቡድን ከተደጋጋሚ ስህተቱ የማይማር ተቸካይ ነው” ሲሉ አጣጣሉት። ፋኖ አስራ ሶስት አመራሮችን… Read more: ፕሮፌሰር ክንድያ የደብረፅዮንን ቡድን “ካለፈ ስህተቱ የማይማር ተቸካይ ” አሉት፤ ፋኖ የደቦ አመራር ሰየመ
- The Wars We Still Can StopCameron Hudson (New York TimesMay Opinion Mr. Hudson is a senior fellow in the Africa program at the Center for Strategic… Read more: The Wars We Still Can Stop
- ዩናይትድ ለፍጻሜ አለፈ ቶተንሃምን ይገጥማልእየተንገዳግደ የፕሪማየር ሊጉን ዋናጫ ባያነሳም ኤፍ ኤ ካፕን ጨምሮ ሌሎች ዋንጫዎችን መውሰድ የቻለው ማንችስተር ዩናይትድ ለዩሮፕያን ሊግ ፍጻሜ ከቶትንሃም ጋር ደርሷል።… Read more: ዩናይትድ ለፍጻሜ አለፈ ቶተንሃምን ይገጥማል