በ2017 በጀት የመጀመሪያ ሶስት ወራት በሰዓት ስድስት ሺህ 456 ነጥብ 65 ጊጋ ዋት ሰዓት ኢነርጂ መመረቱን የፕላንና ልማት ሚኒስቴር አስታወቀ።በሩብ ዓመቱ ከዓባይ ግድብ አንድ ሺህ 443 ነጥብ አምስት ሜጋ ዋት ኃይል መመንጨቱ ተመላክቷል፡፡
በፕላንና ልማት ሚኒስቴር የኢኮኖሚ ትንተናና ፖሊሲ መሪ ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሀብታሙ አስፋው እንደገለጹት፤ በ2017 በጀት የመጀመሪያ ሶስት ወራት በሀገር አቀፍ ደረጃ በሰዓት ስድስት ሺህ 456 ነጥብ 65 ጊጋ ዋት ኢነርጂ ተመርቷል፡፡
በ2017 በጀት የመጀመሪያ ሶስት ወራት በሰዓት የተመረተው ኢነርጂ ከባለፈው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር በአንድ ሺህ 706 ነጥብ 25 ጊጋ ዋት ኢነርጂ እንደሚበልጥ አስረድተዋል።
ጠቅላላ በሰዓት ከተመረተው ስድስት ሺህ 456 ነጥብ 65 ጊጋ ዋት ኢነርጂ አራት ሺህ 300 ነጥብ 58 ጊጋ ዋት ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት መተላለፉን አስታውቀዋል። በሰዓት 305 ነጥብ 34 ጊጋ ዋት ለከፍተኛ ኢንዱስትሪዎች መተላለፉን እና ለዳታ ማዕከል 886 ነጥብ 74 ጊጋ ዋት ሰዓት መተላለፉን ጨምረው ገልጸዋል። የመስመር ዝርጋታን በመሚለከትም በሩብ ዓመቱ 437 ነጥብ 43 ኪሎ ሜትር መስመር መዘርጋቱን አስረድተዋል።
በሩብ ዓመቱ ከዓባይ ግድብ ብቻ አንድ ሺህ 443 ነጥብ አምስት ሜጋ ዋት ኃይል የመነጨ ሲሆን፤ የዓባይ ግድብ የፕሮጀክት አፈጻጸምም 97 ነጥብ ስድስት በመቶ መድረሱን አመላክተዋል።
የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያውን ተከትሎ የውጭ ኢንቨስትሮች እምብዛም ተሳትፎ በማያደርጉበት በኢነርጂ ዘርፍ ለመሳተፍ 60 ሚሊዮን ዶላር የመግባቢያ ስምምነት መፈረሙን ተናግረዋል።
Via አዲስ ዘመን
TIPS
The Wars We Still Can Stop
Ethiopia: Israel Foreign Minister Says His Country Wants to Be Part of Ethiopia’s Success
A Nation Silenced: How the 1993 Referendum Stripped All Ethiopians of Their Sea
The 1976 TPLF Manifesto: TPLF’s “Republic of Greater Tigray”
Away from the global spotlight, Eritreans are trapped in a garrison state
Testimonials of a Sudanese Intelligence Officer on the Proxy war between Sudan and Ethiopia from 1970s to early 1990s
Ethiopia-Eritrea Tension: A Volatile History that Never Truly Ended – Could Assab Become Africa’s Crimea?
“As an outlier among the five tplf leaders, I wasn’t part of the armed struggle tradition”
Former Tigray fighters say no to war
Don’t Risk Your Future: The United States Cracks Down on Illegal Immigration
Counter-Video by EBC Challenges EBS Broadcast, Sparks Public Outcry Over Alleged Misinformation
Ethiopia and Eritrea Slide Closer to War amid Tigray Upheaval
Sea Outlet Serious and Unabated Agenda for Ethiopia: Retired Lieutenant General Yohannes
Israel’s Peace With Egypt Is Starting to Crack
Egyptian, Eritrean FMs reject involvement of non-bordering countries[Ethiopia] in Red Sea security
Ethiopia, Creditors Agree on $8.4 Billion Debt Restructuring