NEWS
ራሱን የትግራይ ህዝብ ነጻነት ግንባር እያለ የሚተራው ትህነግ ያደራጀው ሰራዊት ሲቪል ልብስ ለብሶ ለማጥቃት ሲንቀሳቀስ በድንገት በመከላከያ ሃይል መደምሰሱ ተሰማ። እህል ዝርፊያ ላይ የተሰማሩም እርምጃ ተወስዶባቸዋል። የሀገር መከላ...
ማንነትን መሰረት አድርጎ የሚፈጸም ጥቃት እንዲቆምና መንግስት ህግ እንዲያስከብር አምስት ፓርቲዎች በጋራ በሰጡት መግለጫ አሳሰቡ፡፡ ፓርቲዎች በአገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች በተለይም በኦሮሚያ ምዕራብ ወለጋ እና ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክል...
"…የድሃ ሞት እና ጭፍጨፋ እንዲሁም ያልተረጋጋች ሃገር መፍጠር የእርካታ ምንጫቸውና መኖሪያቸው ያደረጉ ኃይሎችን ያለምህረት የመታገል እንዲሁም በየደረጃው ኃላፊነታቸውን የማይወጡ አካላትን ተጠያቂ የማድረግ ሥራው ተጠናክሮ ይቀጥላል"...
የ26 ዓመቷ ወጣት ራሄል በሲቪል ኢንጅነሪንግ የ26 ዓመቷ ወጣት ራሄል በሲቪል ኢንጅነሪንግ የትምህርት መስክ ተመርቃ በስራ ላይ የምትገኝ ወጣት ነበረች፡፡ ከተከሳሹ ከድር ሽፈራው ጋር የፍቅር ጓደኝነት እንደነበራቸው እና ከቤተሰቦቿ...
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽነር ዶክተር ዳንኤል በቀለ ልክ ትህነግና ኦነግ ይጠይቁት እንደነበረውና በሚዲያ ኢትዮጵያ ላይ አነጣጥረው ዘመቻ የከፈቱት በስተመጨረሻ አቋማቸውን ይፋ እንዳደረጉት የሽግግር መንግስት ይመስረት የሚል ይዘ...
የተፈለገው ሁለቱን ክልሎችና የአንድ ፓርቲ አመራሮች የማተራመሱ እቅድ እየስመረ ይመስላል። ጥቃት እንደደረሰ በቅጽበት ውስጥ ዘገናኝ የቪዲዮ መረጃ የሚላክላቸው ተባባሪዎች "ኦሮሞ አማራን ገደለ" እያሉ የሚያሰራጩት የትርምስ እቅድ እ...
ፌስቡክ የኢትዮጵያ ምርጫን ተከትሎ መራጮች ትክክለኛ መረጃ እንዲያገኙ የሚያስችል ሁኔታ ለማመቻቸት እና ገፁን የተሳሳተ መረጃ ለመልቀቅ የሚጠቀሙበት ደንበኞቹ ላይ እርምጃ እንደሚወስድ አስታውቋል። የፌስቡክ ተጠቃሚዎች ከተሳሳተ መረጃ...
" እኛ ለስብአዊ መብት የሚበቃ ህይወት የለንም። እኛ ስማችን የጦር ሰራዊት ስለሆነ እናት እይደለንም። እኛ በግዳጅ ላይ ስለነበርን ከሰው እኩል አይደለንም። እኛ በግዳጅ ላይ ሆነን በታማኝነት ስላገለገልን ከትግራይ ልዩ ሃይል ያነሰ...
አስቀድሞ ነዋሪዎቹን አንድ ቦታ ሰብሰቦ እንደጨፈጨፋቸው ነው የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ያስታወቀው። ቦታው በምዕራብ ወለጋ ዞን ባቦ ጋምቤል ወረዳ፣ ቦኔ ቀበሌ ሲሎን በርካታ ዜጎች በብሄር ተለይተው ነው የተገደሉት። የተለያዩ የዩ...
የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳን መገደል ተከትሎ በተከሰተዉ ሁከት የግድያ ወንጀል የፈጸሙ ሰዎች እንደየተሳትፏቸው ከአንድ ዓመት እስከ 22 ዓመት በጽኑ እስራት እንዲቀጡ መወሰኑን ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አስታወቀ፡፡በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መ...
በትግራይ ክልል ለአራት ወር ሥራ ላይ በዋለው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የተደነገገ የሰዓት እላፊ ገደብ ማሻሻያና የአዋጅ መተግበሪያ መመሪያ ወጥቶ ተግባራዊ መሆን መጀመሩን የጊዜያዊ አስተዳደሩ ኮማንድ ፖስት አስታወቀ፡፡ የኮማንድ ፖስቱ...
ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ለአፍሪካ ዋንጫ በማለፉ የክልል ርዕሰ መስተዳድሮች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በካሜሩን በሚዘጋጀ...
የአገር መከላከያ ሰራዊት በውሰደው ጠንካራ የህግ ማስከበር እርምጃ ከተደመሰሰው ውጭ ተበትኖ ወደ ጫካ የሸሸው የትግራይ ህዝብ ነጻ አውጪ ሰራዊት ሕዝብ ውስጥ ገብቶ ራሱን መልሶ እያደራጃና ቀን ሰላማዊ፣ ሲመሽ ታዋጊ በመሆን የትንኮሳ...
ኮሚሽኑ በዛሬው እለት ከሁሉም ክልል፣ ከአዲስ አበባና ከድሬዳዋ ፖሊስ ኮሚሽኖች ጋር የቪዲዮ ኮንፈረንስ ያካሄደ ሲሆን 6ኛውን ሀገራዊ ምርጫ ሰላማዊ ከማድረግ አንፃር እየተከናወኑ ባሉ ተግባራት ዙሪያ ውይይት ተደርጓል፡፡ የኢትዮጵያ ...
የአሜሪካ መንግስት የ550 ሚሊዮን ዶላር በጀት ማጽደቁን የአሜሪካ የአለም አቀፍ ልማት ኤጀንሲ ዩ.ኤስ. አይ.ዲ የኢትዮጵያ ሚሽን ዳይሬክተር የሆኑት ሚስተር ሲን ጆንስ አስታወቁ። በራሳቸው፣ በአሜሪካ ህዝብና መንግሥትን ስም አገራቸ...
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ስራ አስፈጻሚ አይቮሪኮስት ሆኖ በሁለት አመራሮቹ ላይ የእገዳ ውሳኔ ማሳለፉን አስታውቋል። ውሳኔው በጥድፊያ የተወሰነው ዶክተር አሸብርና ኮማንደር ደራርቱ የመራቸው ሰላማዊ ሰልፍ በኦሎምፒክ ኮሚቴ ጽህፈ...
የጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ 3ኛ ዓመት በዓለ ሲመትን አስመልክቶ በተሸከርካሪ የታጀበ የድጋፍ ሰልፍ የፊታችን አርብ በአዲስ አባበ ሊካሄድ ነው፡፡ ከማህበረሰቡ የተወጣጡ ግለሰቦች፣ የሃይማኖት አባቶችና ባለሃብቶች የድጋፍ...
የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ፕሪዜዳንት ዶክተር አሸብር ወልደጊዮርጊስና አብረዋቸው ምርጫ ሲያከናውኑ የነበሩ አመራሮች በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋላቸው ተሰማ። የአዲስ አበባ ተባባሪያችን እንዳስታወቀው ኮማንደር ደራርቱ ቱሉን ጨምሮ በኢት...